ድሬዳዋን የሚያስተዳድሩ ፓርቲዎች በብልጽግና ሥር በጋራ ለመስራት ተስማሙ
Your browser doesn’t support HTML5
ከህወሓት በስተቀር ድሬዳዋን በጣምራ የሚያስተዳድሯት ሦስቱ የቀድሞ የኢህአዴግ ድርጅቶች ፣ እንዲሁም አጋሮቹ ሶዴፓና ሐብሊ በብልጽግና ፓርቲ ሥር በጋራ ሊሰሩ ተፈራርመዋል።
Your browser doesn’t support HTML5