የአምባሳደር ዲና ሙፍቲ ሳምንታዊ መግለጫ

Your browser doesn’t support HTML5

በትግራይ ክልል በአሁኑ ወቅት የሰብአዊ እርዳታ መዳረሻዎች ሙሉ በሙሉ ዝግ ናቸው የሚለው ተቀባይነት የሌለው ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ገለጡ።