ድምጽ ዴሞክራሲ በተግባር ኦገስት 07, 2019 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅሕፈት ቤት ከሚዘጋጁ የውይይት መድረኮች ጀምሮ መንግሥታዊና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች የተለያዩ መድረኮችን እየከፈቱ ናቸው።