ዴሞክራሲ በተግባር

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅሕፈት ቤት ከሚዘጋጁ የውይይት መድረኮች ጀምሮ መንግሥታዊና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች የተለያዩ መድረኮችን እየከፈቱ ናቸው።