የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ የመማር ማስተማሩ ሂደት ጀምሯል
Your browser doesn’t support HTML5
በደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተፈጥሮ በነበረው አለመረጋጋት ያለፋቸውን የትምህርት ክፍለ-ጊዜ ለማካካስ ዩኒቨርሲቲው ድጋፍ እያደረገላቸው መሆኑን ገለፁ።
Your browser doesn’t support HTML5