ሲፒጄ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ ውስጥ መንግሥት በሚድያ ተቋማትና በጋዜጠኞች ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ ድርጅታቸው በቅርበት እየተከታተለ መሆኑን የዓለም አቀፍ የጋዜጠኞች ደኅንነት ተሟጋች ድርጅት /ሲፒጄ/ ለቪኦኤ አስታውቋል።