ድምጽ ሲፒጄ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ጁላይ 13, 2020 ገልሞ ዳዊት Your browser doesn’t support HTML5 ኢትዮጵያ ውስጥ መንግሥት በሚድያ ተቋማትና በጋዜጠኞች ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ ድርጅታቸው በቅርበት እየተከታተለ መሆኑን የዓለም አቀፍ የጋዜጠኞች ደኅንነት ተሟጋች ድርጅት /ሲፒጄ/ ለቪኦኤ አስታውቋል።