የኮሮናቫይረስ መመርመሪያ መሳሪያዎች - በምሥራቅ ኢትዮጵያ
Your browser doesn’t support HTML5
በምሥራቅ ኢትዮጵያ ሦስት የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ መሳሪያዎች ተመርቀው ሥራ ጀምረዋል።
ሁለቱን ለሥራ ያዘጋጀው የሀረማያ ዩኒቨርሲቲ ሲሆን ሦስተኛው ደግሞ በጂግጂጋ ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀ ነው
ተብሏል።
Your browser doesn’t support HTML5