የኮቪድ-19 ክትባት በአፍሪካ
Your browser doesn’t support HTML5
አፍሪካ መቼ ይሆን የኮቪድ-19 የክትባት መድሃኒት የምታገኘው? ለሚለው ጥያቄ በአፍሪካ ዋናዋ የኮቪድ-19 ተጠቂ በሆነቸው ደቡብ አፍሪካ እንጀምር።
የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር በቀጣዮቹ ሁለት ወራት ውስጥ የጤና ሰራተኞችና ተጋላጭ የሆኑ ሰዎች የኮሮናቫይረስ የክትባት መድሃኒት የመከተብ እድል ያገኛሉ ሲሉ አስታውቋል።