የኮቪድ-19 ክትባት በአፍሪካ

Your browser doesn’t support HTML5

አፍሪካ መቼ ይሆን የኮቪድ-19 የክትባት መድሃኒት የምታገኘው? ለሚለው ጥያቄ በአፍሪካ ዋናዋ የኮቪድ-19 ተጠቂ በሆነቸው ደቡብ አፍሪካ እንጀምር። የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር በቀጣዮቹ ሁለት ወራት ውስጥ የጤና ሰራተኞችና ተጋላጭ የሆኑ ሰዎች የኮሮናቫይረስ የክትባት መድሃኒት የመከተብ እድል ያገኛሉ ሲሉ አስታውቋል።