በትግራይ ክልል የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የቤት ለቤት አሰሳ
Your browser doesn’t support HTML5
በትግራይ ክልል የኮሮናቫይረስ ለመከላከል የተጀምረው የአራት ቀናት የቤት ለቤት አሰሳ ትናንት ተጠናቋል።
በመላው የትግራይ አካባቢዎች በተካሄደው አሰሳ 33 ሰዎች በቫይረስ ተጠርጥረው ተለይተዋል፤ ብለዋል የክልሉ ጤና ጥበቃ ቢሮ።
Your browser doesn’t support HTML5