የማኅበራዊ ትስስሮችንና መስተጋብሮችን አለመገደብ ኮሮናቫይረስን እያስፋፋ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

የማኅበራዊ ትስስሮችን እና መስተጋብሮችን አለመገደብ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን በፍጥነት እያስፋፋ መሆኑን የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።