በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር መጨመር ሕብረተሰቡ በመዘናጋቱ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ የመጣው በሕብረተሰቡ ዘንድ ባለው መዘናጋት ምክንያት መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5