በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር መጨመር ሕብረተሰቡ በመዘናጋቱ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ የመጣው በሕብረተሰቡ ዘንድ ባለው መዘናጋት ምክንያት መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት አስታወቀ።