ኮቪድ በኢትዮጵያ እየተባባሰ ነው

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ ውስጥ ባለፉት አሥር ቀናት በየቀኑ 12 ሰዎች በኮቪድ-19 እየሞተ መሆኑ ተገለፀ። ለመጭው ሃገር ሃቀፍ ምርጫ መደረግ ባለባቸው ጥንቃቄዎች ላይም መሥሪያ ቤታቸው እየሠራ መሆኑን የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር ሊያ ታደሰ ተናግረዋል።