በኮቪድ-19 ህይወቱ ያለፈን ግለሰብ የቀብር ሥነ ስርዓት የታደሙ ወደ ለይቶ ማቆያ ገቡ
Your browser doesn’t support HTML5
በሰሜን ሸዋ ዞን እንሳሮ ወረዳ በኮቪድ-19 ህይወቱ ያለፈን ግለሰብ ተሰባስበው የቀበሩ 57 ሰዎች ወደ ለይቶ ማቆያ እንዲገቡ ተደረገ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5