ኮቪድ-19 በአፋር ክልል

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር ዛሬ ይፋ ባደረገው መረጃ ኢትዮጵያ ውሰጥ 11 ተጨማሪ ሰዎች ለኮሮናቫይረስ መጋለጣቸው መረጋገጡን አስታውቋል፤ የበዙት የሚገኙት በአፋር አካባቢ መሆኑም ተገልጿል።