ኮቪድ-19 በአፋር ክልል
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር ዛሬ ይፋ ባደረገው መረጃ ኢትዮጵያ ውሰጥ 11 ተጨማሪ ሰዎች ለኮሮናቫይረስ መጋለጣቸው መረጋገጡን አስታውቋል፤ የበዙት የሚገኙት በአፋር አካባቢ መሆኑም ተገልጿል።
Your browser doesn’t support HTML5