ድምጽ በድሬዳዋ ተዘግተው የነበሩት የአሸዋና ታይዋን ገበያዎች ሥራ ጀመሩ ኤፕሪል 17, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 ከኮሮናቫይረስ ስጋት ጋር በተያያዘ በድሬዳዋ አስተዳደር ለ17 ቀናት ተዘግተው የነበሩት የአሸዋና ታይዋን ገበያዎች ዳግም ሥራ ጀመሩ።