በድሬዳዋ ተዘግተው የነበሩት የአሸዋና ታይዋን ገበያዎች ሥራ ጀመሩ

Your browser doesn’t support HTML5

ከኮሮናቫይረስ ስጋት ጋር በተያያዘ በድሬዳዋ አስተዳደር ለ17 ቀናት ተዘግተው የነበሩት የአሸዋና ታይዋን ገበያዎች ዳግም ሥራ ጀመሩ።