ኮቪድ-19 በሶማሌ ክልል

Your browser doesn’t support HTML5

የሶማሌ ክልል የኮሮናቫይረስን የመከላከል ሥራው ከአቅሜ በላይ እየሆነብኝ ስለሆነ የፌዴራል መንግሥትና የሚመለከታቸውን አካላት እገዛ እሻለሁ ሲል ጥሪ አቀረበ።