የኮቪድ-19 የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ መመሪያ በኢትዮጵያ

Your browser doesn’t support HTML5

ኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል በወጣው የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ መመሪያ ላይ ሰሞኑን የተደረገው ማሻሻያ ዐዋጁንና እና እየተደረገ ያለውን ቁጥጥር ለማላላት ያለመ አለመሆኑን የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።