በትግራይ ክልል አራት ሰዎች በኮሮናቫይረስ መጋለጣቸው ተረጋገጠ
Your browser doesn’t support HTML5
በትግራይ ክልል ለመጀመርያ ግዜ አራት ሰዎች በኮሮናቫይረሰ መጋለጣቸውን በምርመራ ተረጋገጠ። ሰዎች ከጅቡቲ ገብተው በአስገዳጅ ለይቶ ማቆያ ማዕከል የነበሩ መሆናቸውን፣ የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5