ከኮቪድ-19 አገግመው የሚወጡ ሰዎችን ማግለል እንዳይኖር ጥሪ ቀረበ

Your browser doesn’t support HTML5

ከኮቪድ-19 አገግመው የሚወጡ ሰዎችን ማግለል እንዳይኖር ህክምናቸውን ጨርሰው የወጡ ሰዎችና የጤና ሚኒስቴር ጥሪ አቅርበዋል።