ኮሮናቫይረስ በድሬዳዋ
Your browser doesn’t support HTML5
በድሬዳዋ አስተዳደር የኮሮናቫይረስ ሥርጭት አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱ ተነግሯል። የህግ ታራሚዎችና ተጠርጣሪዎች እንዲሁም የፖሊስ አባላት የቫይረሱ ተጋላጭ መሆናቸውም ተገልጿል።
Your browser doesn’t support HTML5