ድምጽ በኮቪድ-19 ምክንያት የአዲስ አበባ ንግድ ቤቶች ተቀዛቀዙ ኤፕሪል 28, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 በኮቪድ-19 ምክንያት በአዲስ አበባ ከተማ የካፌዎችና የአነስተኛ ምግብ ቤቶች ሥራ እንደተቀዛቀዘ አንዳንድ በመስኩ የተሰማሩ ነጋዴዎች ተናገሩ።