አዲስ አበባ —
Your browser doesn’t support HTML5
ለሁለት አሣታሚዎች ኃላፊዎች መጥሪያ እንዲደርስ ታዘዘ
የሁለት አሣታሚ ድርጅቶች ሥራ አስኪያጆች በጋዜጣ ጥሪ እንዲደረግላቸውና በአጭር ጊዜ ውስጥ የክሥ መቃወሚያቸውን እንዲያቀርቡ ፍርድ ቤት አዝዟል፡፡
አዲስ ዘመን ጋዜጣ ትዕዛዙ እንደደረሰው አቃቤ ሕግ እንዲያረጋግጥም ጥብቅ ትዕዛዝ ተሰጥቶታል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡