ድምጽ የነአሥር አለቀ መሣፍንት ዶሴ ተቀጠረ ዲሴምበር 31, 2019 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ህገ መንግሥቱንና ህገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን፣ በኃይል ለማፍረስ በመሞከር ወንጀል ጠርጥሮ ፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ክስ የመሰረተባቸውን የነአሥር አለቃ መሣፍንት ጥጋቡን የክስ መቃወሚያ ፍርድ ቤቱ በአብዛኛው ሳይቀበለው ቀርቷል።