የነአቶ በረከት ስምዖንን የመከላከያ ምስክሮች ለመስማት ተቀጠረ
Your browser doesn’t support HTML5
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የነአቶ በረከት ስምዖንን የመከላከያ ምስክሮች ለመስማት ለታህሳስ 30 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5