የነአቶ በረከት ስምዖንን የመከላከያ ምስክሮች ለመስማት ተቀጠረ

Your browser doesn’t support HTML5

የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የነአቶ በረከት ስምዖንን የመከላከያ ምስክሮች ለመስማት ለታህሳስ 30 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ፡፡