የእነአቶ ጃዋር መሀመድ የፍ/ቤት ውሎ

Your browser doesn’t support HTML5

ዛሬ ፍርድ ቤት የቀረቡት አቶ ጃዋር መሀመድና ሌሎች አሥራ አራት ተጠርጣሪዎች ጉዳያቸውን በሚመለከቱት ዳኛ ገለልተኛነት ላይ ጥያቄ ማንሳታቸውን ከጠበቆቻቸው አንዱ አቶ ቱሊ ባይሳ ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።