የነብርጋዴል ጀነራል ተፈራ ማሞ የፍ/ቤት ውሎ
Your browser doesn’t support HTML5
በነብርጋዴል ጀነራል ተፈራ ማሞ የክስ መዝገብ ላይ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቀረበው የይግባኝ ውሳኔ ለመስጠት መስከረም 21 ቀን 2012 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ።
Your browser doesn’t support HTML5