የእነ አቶ መላኩ ፋንታ ዶሴ እንደገና ተቀጠረ

  • መለስካቸው አምሃ

ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት


Your browser doesn’t support HTML5

የእነ አቶ መላኩ ፋንታ ዶሴ እንደገና ተቀጠረ


አቃቢ ሕግ በቀድሞዎቹ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ከፍተኛ ኃላፊዎችና በሌሎች ላይ ከመሠረታቸው ክሦች መካከል አሻሽሎ እንዲያቀርባቸው የታዘዘውን ሙሉ በሙሉ አዘጋጅቶ ለማቅረብ አለመቻሉን ለፍርድ ቤቱ ገልጿል፡፡

ለመዘግየቱ ተጠያቂው የፍርድ ቤቱ ሬጅስትራር ነው ብሏል፡፡
ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

ለተጨማሪ ዝርዝር የችሎቱን ሂደት የተከታተለውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡