አዲስ አበባ —
አቃቢ ሕግ በቀድሞዎቹ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ከፍተኛ ኃላፊዎችና በሌሎች ላይ ከመሠረታቸው ክሦች መካከል አሻሽሎ እንዲያቀርባቸው የታዘዘውን ሙሉ በሙሉ አዘጋጅቶ ለማቅረብ አለመቻሉን ለፍርድ ቤቱ ገልጿል፡፡
ለመዘግየቱ ተጠያቂው የፍርድ ቤቱ ሬጅስትራር ነው ብሏል፡፡
ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡
ለተጨማሪ ዝርዝር የችሎቱን ሂደት የተከታተለውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የእነ አቶ መላኩ ፋንታ ዶሴ እንደገና ተቀጠረ
አቃቢ ሕግ በቀድሞዎቹ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ከፍተኛ ኃላፊዎችና በሌሎች ላይ ከመሠረታቸው ክሦች መካከል አሻሽሎ እንዲያቀርባቸው የታዘዘውን ሙሉ በሙሉ አዘጋጅቶ ለማቅረብ አለመቻሉን ለፍርድ ቤቱ ገልጿል፡፡
ለመዘግየቱ ተጠያቂው የፍርድ ቤቱ ሬጅስትራር ነው ብሏል፡፡
ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡
ለተጨማሪ ዝርዝር የችሎቱን ሂደት የተከታተለውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡