የእነ አቶ በረከት የፍ/ቤት ውሎ

Your browser doesn’t support HTML5

የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት በእነ አቶ በረከት ስምዖን የክስ መዝገብ የዓቃቤ ህግን አስተያየት ለመስማት ለመጋቢት 4 ቀጠሮ ይዟል።