"የአማራ ክልል መሬቶች ጉዳይ እልባት ሳያገኝ ህወሓት ምርጫ ማካሄድ አይችልም" የወልቃይት አማራ ማንነት አስመላሽ ኮሚቴና አብን

Your browser doesn’t support HTML5

የወልቃይት አማራ ማንነት አስመላሽ ኮሚቴና የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) በግዳጅ ወደ ትግራይ የተካለሉ ናቸው ያሏቸው የአማራ ክልል መሬቶች ጉዳይ እልባት ሳያገኝ ህወሓት ምርጫ ማካሄድ አይችልም ሲሉ ተቃውሟቸውን ገለፁ።