የሕገ መንግሥት አጣሪው ሥራውን አጠናቀቀ

Your browser doesn’t support HTML5

የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ በሦስት ዙር ያካሄደውን ይፋ የሙያ ምስክርነት የመስማት ሂደት ዛሬ አጠናቋል።