ለአጣሪ ጉባኤው የሕግ ባለሞያዎች ቃል ሰጡ

Your browser doesn’t support HTML5

አንቀጾችን በተናጥል ከመመልከት ይልቅ የሕገ መንግሥቱን መንፈስ መረዳትና እንደ አንድ ሰነድ መመርመር ለወቅታዊው የኢትዮጵያ ሁኔታ የተሻለ አማራጭ መሆኑን የሕገ መንግሥት አርቃቂዎችና ምሁራን ተናግረዋል።