ሪፐብሊካኑ ኮንግረስማን ክሪስ ስሚት
Your browser doesn’t support HTML5
ሪፐብሊካኑ ኮንግረስማን ክሪስ ስሚት በኢትዮጵያ የመብት ይዞታ የጻፉትን ውሳኔ እንደገና ለዩናይትድ ስቴይትስ ኮንግረስ አቀረቡ። ውሳኔ 861 በሪፐብሊካኑ ቁጥጥር ስር በሚገኙት የህግ አውጭና አጽዳቂ የኮንግረስ ወኪሎች ተቀባይነት ያገኝ ይሆን?
Your browser doesn’t support HTML5