ድምጽ የሲኤንኤን“የዓመቱ ጀግና” በመቀሌ ዲሴምበር 26, 2019 Your browser doesn’t support HTML5 ሲኤንኤን አሜሪካዊ ዓለም አቀፍ የዜና አውታር “የዓመቱ ጀግና” ብሎ የሸለማት ወይዘሮ ፍሬወይኒ መብራህቱ ዛሬ መቀሌ ከተማ ስትገባ ደማቅ አቀባበል ተደርጎገላታል:: ሽልማቱም አቀባበሉም “ለሴቶች የተሰጠ ክብር ነው” ብላለች ወ/ሮ ፍሬወይኒ።