ከደቡብ ክልል ሸኮ ዞን ጉራ ፈርዳ ወረዳ የተፈናቀሉ ሰዎች ስጋት
Your browser doesn’t support HTML5
በደቡብ ክልል ሸኮ ዞን ጉራ ፈርዳ ወረዳ የደረሰው ጥቃት ሰለባ የሆኑ የወረዳው ነዋሪዎች፣ በማንነታቸው የተነሳ እየተጠቁ መሆናቸውን እና ከቤታቸው መፈናቀላቸውን ገልፀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5