በደቡባዊ ሶማሊያ የኮሌራ ወረርሽኝና ርሃብ

Your browser doesn’t support HTML5

በአንድ የሶማሊያ ክልል በድርቅ የተነሣ ግማሽ ሚሊዩን ሕዝብ ከቤት ንብረቱ ተፈናቅሏል፣ ሀገሪቱ የችጋር አፋፍ ላይ ነች - ተብሏል፡፡ በተለይ የአልሸባብ አሸባሪዎች በተቆጣጠሩት ደቡባዊ ሶማሊያ መንደሮች የገባው የኮሌራ ተላላፊ በሽታ የዕርዳታ አቅርቦቱን ጥረት አወሳስቧል፡፡