ኮሌራ ከተከሰተባቸው አካባቢዎች አንዱ በሆነው የምዕራብ ሐረርጌ ዞን እስከ ትናንት፣ ማክሰኞ 244 ለኮሌራ የተጋለጡ ሕሙማንን መለየታቸውን የዞኑ ጤና ጥበቃ ፅሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አህመዲን መሀመድ በተለይ ለቪኦኤ በሰጡት ቃል ገልፀዋል።
ድሬዳዋ —
ሆኖም በየቀኑ የሚቀበሏቸው አዳዲስ ህሙማን ቁጥር እየቀነሰ መሆኑን ኃላፊው ተናግረዋል። ባለሥልጣናት ወረርሽኙን ለመቆጣጠርና ህሙማኑንም ለመርዳት እየሠሩ መሆናቸውን አመልክተዋል።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የኮሌራ ሥጋት በምዕራብ ሐረርጌ