ቺኩንጉንያ

Your browser doesn’t support HTML5

በድሬዳዋ ከሣምንት በፊት መቀስቀሱ የተነገረው ቺኩንጉንያ የሚባል ወረርሽኝ ከሰባት ሺህ በላይ ሰው ማዳረሱን የተማዪቱ ጤና ቢሮ አስታውቋል።