ሰውየውን አገኘሁት! - ተመራማሪ ቻላቸው መስፍን

ቻላቸው መስፍን - የሰው አመጣጥና ጥንታዊ ቅሪተአካል አጥኝ

"የመጀመሪያው ሰው" መንጋጭላ - 2.8 ሚሊየን ዓመት

Your browser doesn’t support HTML5

ሰውየውን አገኘሁት! - ተመራማሪ ቻላቸው መስፍን

በሰው ልጅ አመጣጥ አጥኝዎች ዘንድ ከሰው ልጅ የቀደሙት በሚባሉት ከሰው ተፈጥሮ ጋር ዝምድና ባላቸው እና በዛሬው የሰው ልጅ መካከል የሚገኝ ዝርያ ነው የተባለ የመጀመሪያው ሰው ቅሪተ-አካል በቅርቡ ኢትዮጵያ ውስጥ ተገኝቷል፡፡

ይህንን የሁለት ሚሊየን ስምንት መቶ ሺህ ዓመት ዕድሜ ያለውን “የመጀመሪያው ሰው ቅሪተ-አካል ነው” የተባለ መንጋጭላ ያገኘው ኢትዮጵያዊው ወጣት ተመራማሪ ቻላቸው መስፍን ነው፡፡

ከቪኦኤ ጋር ቆይታ አድርጓል፤ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡት፡፡