ዋሺንግተን ዲሲ —
"የመጀመሪያው ሰው" መንጋጭላ - 2.8 ሚሊየን ዓመት
Your browser doesn’t support HTML5
ሰውየውን አገኘሁት! - ተመራማሪ ቻላቸው መስፍን
በሰው ልጅ አመጣጥ አጥኝዎች ዘንድ ከሰው ልጅ የቀደሙት በሚባሉት ከሰው ተፈጥሮ ጋር ዝምድና ባላቸው እና በዛሬው የሰው ልጅ መካከል የሚገኝ ዝርያ ነው የተባለ የመጀመሪያው ሰው ቅሪተ-አካል በቅርቡ ኢትዮጵያ ውስጥ ተገኝቷል፡፡
ይህንን የሁለት ሚሊየን ስምንት መቶ ሺህ ዓመት ዕድሜ ያለውን “የመጀመሪያው ሰው ቅሪተ-አካል ነው” የተባለ መንጋጭላ ያገኘው ኢትዮጵያዊው ወጣት ተመራማሪ ቻላቸው መስፍን ነው፡፡
ከቪኦኤ ጋር ቆይታ አድርጓል፤ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡት፡፡