የኬንያ የህዝብ ቆጠራ ውጤት ይፋ ሆነ
Your browser doesn’t support HTML5
የ2019 የኬንያ የህዝብ ቆጠራ ውጤት ዛሬ ይፋ ሆኗል። የኬን ያ ስታስቲክስ ቢሮ ዛሬ ለሀገሩ ርዕሰ ብሄር ሪፖርቱን ያቀረበ ሲሆንሀገሪቱ የህዝ ቆጥር ብዛት በ አለፉት አሥር ዓመታት ውስጥ በዘጠኝ ሚሊዮን መጨመሩን አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5