የዶ/ር ካትሪን ሐምሊን የቀብር ሥነ ሥርዓት የፊታችን ሰኞ ይፈፀማል
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ የፌስቱላ ሆስፒታል መስራች ዶክተር ካትሪን ሐምሊን በ96 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፤ የቀብር ሥነ ሥርዓታቸውም የፊታችን ሰኞ ይፈፀማል።
Your browser doesn’t support HTML5