ድምጽ በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እንደምን ይመጣል? ኦክቶበር 29, 2019 Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስና የዕርቀ ሰላም ኮሚሽን ሰብሳቢ ካርዲናል ብርሃየሱስ ደምረው ሱራፌል በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ያደረጉት ቆይታ።