የኬንያ አትሌቶች በካርዲፍ ዩኒቨርሲቲ ዓለምአቀፍ ውድድር አሸነፉ

Your browser doesn’t support HTML5

በታላቋ ብሪታንያ ስመ-ጥሩ የካርዲፍ ዩኒቨርሲቲ ባስተናገደው የዓለም ግማሽ ማራቶን ሻምፒዮና ውድድር የኬንያ አትሌቶች የበላይነቱን ተቀዳጅተዋል። በሴቶቹ ሦስቱንም ሜዳልያ ጠራርገው ወስደዋል።