የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ት ብርቱካን ለአድማጮች የሰጡት መልስ

Your browser doesn’t support HTML5

ለጥያቄዎቻችሁ መልስ የሚሰጡት የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ት ብርቱካን ሚዲቅሳ ናቸው። ጥያቄዎቻችሁ ከምርጫ የጊዜ ሰሌዳ እስከቦርዱና የቦርዱ ስብሳቢ ነፃነትና ገለልተኛነት የሰፉ ናቸው።