በኢትዮጵያ ሰለሕዝብ ከመኖሪያው መፈናቀልና መፍትኄው መልስ የሚሠጡን ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለማርያም መሆናቸውን ስናሳውቅ ሰሞነኛ በሆነው የኢትዮ ኤርትራ ጉዳይ ላይም መልስ ይስጡን የሚሉ ጥያቄዎች ከ አድማጮቻችን ቀረቡ በተለይም አሰብ ወደብ ታሪካዊ ባለቤትነት ላይ ዶ/ር ያዕቆብ "አሰብ የማናት" የሚል መጽሐፍ አስነብበውናል።
ዋሺንግተን ዲሲ —
በኢትዮጵያ ሰለሕዝብ ከመኖሪያው መፈናቀልና መፍትኄው መልስ የሚሠጡን ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለማርያም መሆናቸውን ስናሳውቅ ሰሞነኛ በሆነው የኢትዮ ኤርትራ ጉዳይ ላይም መልስ ይስጡን የሚሉ ጥያቄዎች ከአድማጮቻችን ቀረቡ በተለይም አሰብ ወደብ ታሪካዊ ባለቤትነት ላይ ዶ/ር ያዕቆብ "አሰብ የማናት" የሚል መጽሐፍ አስነብበውናል። በተለያዩ ጊዜያት ጽሑፎችም አቅርበዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ለጥያቄዎ መልስ - ክፍል አንድ
Your browser doesn’t support HTML5
ለጥያቄዎ መልስ - ክፍል ሁለት