በትግራይ በሚካሄደው ምርጫ የባይቶና ፓርቲ እንደሚሳተፍ ገለፀ

Your browser doesn’t support HTML5

በትግራይ ክልል ለሚካሄድ ምርጫ ፍፁም የሚያሰራ ሁኔታ ባይኖርም እንሳተፋለን ሲል በክልሉ የሚንቀሳቀስ የባይቶና ፓርቲ አስታወቀ።