የኦነግ አባላት እስር “ከሕግ አግባብ ውጭ ነው” ሲል ኢሰመኮ አስታወቀ

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮምያ ክልል ቡራዩ ከተማ እሥር ላይ የሚገኙ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር /ኦነግ/ አመራር አባላት ሳይፈቱ የቆዩት “ከሕግ አግባብ ውጭ ነው” ሲል የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታውቋል።

ከታሳሪዎቹ መካከል የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል አቶ ከኔሳ አያ እና ከፍተኛ የአመራር አባል ዳዊት አብደታ በጠና መታመማቸውን የጠቆሙት የሕግ ጠበቃቸው ደንበኞቻቸው የሕክምና አገልግሎት መነፈጋቸውን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።