ትንታኔ:- ታሪካዊው የእንግሊዛውያን ሕዝበ-ውሳኔና አንድምታው

“ብሪታንያ በአውሮፓ ሕብረት አባልነቷ ትቀጥል ወይስ ትውጣ?” ለሕዝበ ውሳኔ የታጨ ምርጫ፤ ቆይተው ከሚለዩት የሁለት ወገን ጥያቆዎችና ሥጋቶች ዛሬ በዜጎች ብይን የተሰጠባቸው፤ የነገው ዕውነታ መሠረቶች ሆነዋል።

የብሪታንያ ረፈረንደም ምርጫ ውጤት

ሕዝብ ድምጽ ሰጥቷል። አንድምታዎች ከወዲሁ እየተገመገሙ ነው። “ብሪታንያ ኅብረቱን ለቃ ስትወጣ ምን ይፈጠር ይሆን?”

ለትንታኔው የረዥም ጊዜ የለንደን ነዋሪ የነበሩትንና በአሁኑ ወቅት በደቡብ አፍሪቃ ብሔራዊ የምርምር ተቋም ተመራማሪ የሆኑትን ፕሮፌሰር ማሞ ሙጬን ጋብዘናል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ትንታኔ:- ታሪካዊው የእንግሊዛውያን ሕዝበ-ውሳኔና አንድምታው