ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን በጋራ የጡት ካንሰርን በማሰብ የእግር ጉዞ አካሄዱ

Your browser doesn’t support HTML5

የያዝነው የጥቅምት ወር በአለም አቀፍ ደረጃ የጡት ካንሰርና የሚያስከትላቸው ችግሮች የሚታሰብበት ወር ነው። ይህንኑ ተንተርሶም ባሳለፍነው ቅዳሜ በዋሽንግተን ዲሲና በአጎራባች ክፍለግዛቶች በሜሪላንድና ቨርጂኒያ ነዋሪ የሆኑ ቁጥራቸው ከሁለት መቶ ሃምሳ በላይ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የአጭር ርቀት ሩጫና የእግር ጉዞ አካሂደው ነበር። የዝግጅቱ የመጀመሪያ ክፍል እነሆ።