ድምጽ ኮሮናቫይረስ የያዘው ግለሰብ ከለይቶ ማቆያ መለቀቅ - በሶማሌ ክልል ሜይ 05, 2020 ገልሞ ዳዊት Your browser doesn’t support HTML5 የሶማሌ ክልል ሞያሌ ወረዳ ሠራተኞች ተመርምሮ ኮሮናቫይረስ እንደያዘው የታወቀን አንድ ግለሰብ ከለይቶ ማቆያ መልቀቃቸው አግባብ አይደለም ሲሉ የቦረና ዞን የጤና ቢሮ ኃላፊዎች ነቀፌታ አሰሙ።