የአስተዳደር ወሰን እና የማንነት ጥያቄዎችን ይፈታል የተባለ ጥናት እየተካሄደ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
ካለፈው ሰኔ ጀምሮ ሲያካሂድ የቆየውን የዳሰሳ ጥናት የፊታችን ግንቦት እንደሚያጠናቅቅና ምክረ ሐሳብም እንደሚያቀርብ የአስተዳደር ወሰን እና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5