ሰማያዊ ፓርቲ ሠልፍ ጠራ

  • መለስካቸው አምሃ

ሰማያዊ ፓርቲ




Your browser doesn’t support HTML5

ሰማያዊ ፓርቲ ሠልፍ ጠራ


ሰማያዊ ፓርቲ የአፍሪቃ ህብረት ሃምሣኛ ዓመት በሚከበርበት ዕለት ሰላማዊ ሰልፍ መጥራቱን ይፋ አደረገ።

ዕለቱ የተመረጠውም “በመንግሥት ላይ ጫና ለመፍጠር ስለሚመች ነው” ሲል ፓርቲው አስታውቋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ያዳምጡ