አዲስ አበባ —
ሰማያዊ ፓርቲ የአፍሪቃ ህብረት ሃምሣኛ ዓመት በሚከበርበት ዕለት ሰላማዊ ሰልፍ መጥራቱን ይፋ አደረገ።
ዕለቱ የተመረጠውም “በመንግሥት ላይ ጫና ለመፍጠር ስለሚመች ነው” ሲል ፓርቲው አስታውቋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ያዳምጡ
Your browser doesn’t support HTML5
ሰማያዊ ፓርቲ ሠልፍ ጠራ
ሰማያዊ ፓርቲ የአፍሪቃ ህብረት ሃምሣኛ ዓመት በሚከበርበት ዕለት ሰላማዊ ሰልፍ መጥራቱን ይፋ አደረገ።
ዕለቱ የተመረጠውም “በመንግሥት ላይ ጫና ለመፍጠር ስለሚመች ነው” ሲል ፓርቲው አስታውቋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ያዳምጡ